image
image
image
image
image

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በባለ ጉዳይ ቀን እየተሰጠ ያለው አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል::

ታህሳስ 17, 2017
በክፍለ ከተማ አስተዳደሩ በባለጉዳይ ቀን የተቀናጀ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለተገልጋዮች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጠ ይገኛል:: በሌሎች ተቋማትም የሚሰጠው አገልግሎት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የሴክተር ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች ተገልጋዮችን በማስተናገድ ላይ መሆናቸውን የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ባደረገው ምልከታ ተረጋግጧል::

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች